Popular posts from this blog
ARTICLES
THE BREAD OF LIFE ለሰው ሁሉ በፍቅር የምናካፍለው የዘለዓለም ሕይወት እንጀራ: ሰላም! ሰላም!! ሰላም!!! እስቲ ስለክርስትና በመጽሐፍ ቅዱስ መረጃ ላይ ተመርኩዤ ትንሽ የገባኝን ላካፍል: 1) አዳም አትብላ የተባለውን በልቶ/ኃጢአት/ ከፍጣሪው ጋር ተጣላ/ተለየ ወይም ከገነት ወጣ! (ዘፍጥረት 3 በሙሉ, ሮሜ 3:11-18 እና 23) 2) የኃጢያት ደሞዝ/ክፍያ ሞት ነው (ሮሜ6:23 ደም ካልፈሰሰ ደግሞ የኃጢአት ስርየት የለም (እብራውያን 9:22-23) 3) ጥያቄው ከዚህ ባለመታዘዝ ከመጣብን ሞት እንዴት መዳን ይቻላል? ነው! ይህን ጥያቄ ታላላቅ ነቢያትና ሐዋርያት ( ማንም ሰው) እንዲሁም ፍጡር የሆኑት መላእክትም ሊመልሱት ስለማይችሉት እግዚአብሔር በመዝሙር (49):7 ላይ ''ወንድም ወንድሙን አያድንም ሰውም አያድንም'' አለ! በዚህ መሰረት: ሀ) ነቢዩ ኢሳያስ በ 7:14 ላይ ''ድንግል ትጸንሳለች....'' በ59:16 ላይ ደግሞ ''ሰውም እንደሌለ አየ .... ስለዚህ የገዛ ክንዱ መድሃኒት አመጣለት! ጽድቁም አገዘው'' ለ) በማቴዎስ 1:21 ላይ ''እርሱ/ ከማርያም የተወለደው/ ሕዝቡን ከሐጢአታቸው ያድናቸዋልና'' ሐ) በዮሐንስ 3:16 ላይ ''በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዷልና'' መ) በሐዋርያት ሥራ 4:12 ላይ ''መዳንም በሌላ በማንም የለም እንድንበት ዘንድ የሚገባን ለሰዎች የተሰጠ ስም ከሰማይ በታች ሌላ የለምና'' በማለት ሲያጠቃልለው ሠ) በ1ኛ...
What a time!
ReplyDeleteThanks Apostle